ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ 44 የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ አገር ውስጥ አስገባ November 3, 2024 አንጋፋው የዴሞክራሲ ስርዓት… March 15, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በተከሰተው የእሳት አደጋ ሱቅ ለተቃጠለባቸው ነጋዴዎች የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ November 22, 2024
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በተከሰተው የእሳት አደጋ ሱቅ ለተቃጠለባቸው ነጋዴዎች የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ November 22, 2024