ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር ጋር ተወያዩ Post published:June 5, 2025 Post category:ዲፕሎማሲ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት፣ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ያሉትንና በስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ናታሻ ፒሪክ ሙሳርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ከፕሬዚዳንቷ ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን አመላክተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን በስትራቴጂክ ኢንቨስትመንት ላይ ለመተባበር ተስማሙ April 27, 2025 በኢትዮጵያ እና በግሪክ መካከል ያለው የመንግስታት እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ April 25, 2025 ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በቁርጠኝነት ትሰራለች – አቶ አደም ፋራህ May 31, 2025