ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሳምንቱ በታሪክ ውስጥ January 11, 2025 ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ በአፍሪካ ህብረት ተቋማዊ ማሻሻያ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው January 27, 2025 ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ የያዘችው አቋም የሌሎችን ተጠቃሚነት የሚፃረር እና አለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው- ኢንጂነር ተፈራ በየነ October 17, 2024