ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት በብሪክስ ጉባኤ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመነጋገር መልካም እድል አግኝተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ባከናወነው ስኬታማ የሚዲያ ሥራ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ዕውቅና ተሰጠው February 28, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ April 19, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፈረንሳይ እና ጣሊያን ያደረጉት ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር መደላድል የፈጠረ ነው May 30, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፈረንሳይ እና ጣሊያን ያደረጉት ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር መደላድል የፈጠረ ነው May 30, 2025