ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በደብረ ብርሃን ከተማ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባ የመኪና ባትሪ ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ February 26, 2025 የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት እና ሥርጭትን ዲጂታላይዝድ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ-የግብርና ሚኒስቴር March 24, 2025 የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዎች በአዲስ አበባ ተወያዩ December 24, 2024