ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ጋር ለተወለዱ ልጆች አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ትልቅ ተግባር ነው- ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ March 24, 2025 ምርታማነትን ለማሳደግ የኢኮኖሚ ማሻሻያው አበርክቶ እስከ ምን ድረስ ነው? August 19, 2024 ተወዳዳሪ ኢኮኖሚን የመገንባት ቁልፍ አቅም December 21, 2024