ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ June 2, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ አዲስ የቢዝነስ የቻርተር አውሮፕላን ተረከበ March 17, 2025 የሙዚቃ የማስተማር ሚና ማሳያ November 19, 2024
በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ June 2, 2025