ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) GAVI ከተባለው የክትባት ድጋፍ ከሚያደርግ ዓለም ዓቀፍ ተቋም ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) GAVI ከተባለው የክትባት ድጋፍ ከሚያደርግ ዓለም ዓቀፍ ተቋም ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የክትባት ድጋፍ ሰጪ አጋር ተቋም (GAVI) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ኒሰህታር ጋር ተወያይተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ከተቋሙ ጋር ግንኙነቷን ማጠናከር በምትችልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለይም አገሪቱ ስለሚኖራት ስር ነቀል የጤና እቅድ ላይ በጥልቀት እና በትኩረት መወያየታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ጠቅሰዋል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review