ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ኅብረብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት መሠረት ነው” – የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር November 29, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ (ዶ/ር) 1446ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ March 31, 2025 አብሮነትን ያስቀደሙ የጥበብ ሥራዎች December 30, 2024
“ጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ኅብረብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት መሠረት ነው” – የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር November 29, 2024
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ (ዶ/ር) 1446ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ March 31, 2025