ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ግጭት እና አለመረጋጋት ባለባቸው ሀገራት ችግሮችን በንግግር እና በድርድር ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ተገለፀ February 17, 2025 ዑለማዎች ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት February 27, 2025 6ኛው የኢሬቻ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ October 4, 2024
የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ግጭት እና አለመረጋጋት ባለባቸው ሀገራት ችግሮችን በንግግር እና በድርድር ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ተገለፀ February 17, 2025
ዑለማዎች ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት February 27, 2025