ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ” ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2016 የትምህርት ዘመን ውጤት ያስመዘገቡ 484 ተማሪዎች በመሸለም አበረታቱ October 7, 2024 የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ፋም ሚን ቺን በቤተ መንግሥታቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ የአቀባበል ስነ-ስርዓት አድርገውላቸዋል። April 15, 2025 የወንጀል ፍትሕ አሰተዳደር ውጤታማነት ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት እንደሚገባ ተገለፀ April 22, 2025
የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ፋም ሚን ቺን በቤተ መንግሥታቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ የአቀባበል ስነ-ስርዓት አድርገውላቸዋል። April 15, 2025