ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የስፖርቱ ዓለም የእኩልነት ፋናወጊዎች March 1, 2025 ውበቷን ለማጉላት ከ100 ጊዜ በላይ ቀዶ ጥገና ያደረገችው ቻይናዊት April 23, 2025 ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ አርዓያ ናት- የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን February 17, 2025