ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቱርኪዬ በሆቴል ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ለደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ January 21, 2025 የአየር ንብረት ለውጥ አደጋ የተፈናቃዮችን ቁጥር 120 ሚሊየን አድርሷል- ተመድ November 13, 2024 አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት እንድትወጣ መወሰኑን ተከትሎ ኬንያ ጊዜ ለማይሰጡ የጤና ችግሮች ህክምና ዝግጅት ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች January 29, 2025
አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት እንድትወጣ መወሰኑን ተከትሎ ኬንያ ጊዜ ለማይሰጡ የጤና ችግሮች ህክምና ዝግጅት ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች January 29, 2025