2ኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ያተኮረ የውይይት መድረክ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ እየተካሄደ ነው

You are currently viewing 2ኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ያተኮረ የውይይት መድረክ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ እየተካሄደ ነው

የካቲት 13/2017 ዓ.ም

በውይይት መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ጸጥታ አሰተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን አማረ፣ የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሮ ኒዕመተላህ ከበደ እና የክፍለ ከተማው ነዋሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል።

በውይይት መድረኩ የ2ኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ጽሁፍ በአቶ ሰለሞን አማካኝነት ቀርቧል።

አቶ ሰለሞን በዚሁ ወቅት በብልጽግና ፓርቲ መሪነት አንጸባራቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን አንስተዋል።

በሀብታሙ ሙለታ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review