47ኛው የካራማራ ድል የመታሰቢያ በዓል እየተከበረ ነው

You are currently viewing 47ኛው የካራማራ ድል የመታሰቢያ በዓል እየተከበረ ነው

AMN- የካቲት 26/2017 ዓ.ም

47ኛው የካራማራ ድል የመታሰቢያ በዓል በኢትዮ-ኩባ ወዳጅነት ፓርክ በተለያዩ ስነ – ስርዓቶች እየተከበረ ነው።

በበዓሉ ላይ የቀድሞው የኢትዮጵያ ጦርሃይሎችና ፖሊስ ሠራዊት ማህበራት ሕብረት አባላትን ጨምሮ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ፣ አርበኞች የአርበኛ ቤተሰቦችና የከተማዋ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።

በአንዋር አህመድ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review