5ተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው

You are currently viewing 5ተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው

AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም

5ተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡

“የቁልፍ መሰረተ-ልማት ደህንነት ለዲጂታል ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው መርሐግብር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ፣ ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ፣ የኢትዮቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review