6ኛው የኢሬቻ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ

You are currently viewing 6ኛው የኢሬቻ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ

AMN-መስከረም 24/2017ዓ.ም

ስድስተኛው የኢሬቻ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ የመሰብሰቢያ አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።

በፎረሙ መክፈቻ ላይ የኢሬቻ ባህልን የሚሳዩ የተለያዩ የኪነጥበብ ስራዎች እየቀረቡ ይገኛሉ፡፡

በፎረሙ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድርን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ አባ ገዳዎች ፣ ሃደ ሲንቄዎች እና ጥሪ የተደረገላቸውን እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review