ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በደሴ ከተማ የተገነባ ዱቄትና ዳቦ ፋብሪካ ምርቱን ማከፋፈል ጀመረ December 26, 2024 ጃፓን የኢትዮጵያን የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ የትግበራ ሂደት ትደግፋለች- የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ October 17, 2024 በመዲናዋ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ጤናው የተጠበቀ ማኅበረሰብ መፍጠር የሚያስችሉ መሆናቸዉን የጤና ባለሙያዎች ተናገሩ May 28, 2025