በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት ለመመዝገብ ጥያቄ ላቀረቡ አመልካቾች አገልግሎቱ ከህዳር 1 ጀምሮ ይሰጣል-የሲቪል ምዘገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ October 23, 2024 በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ። April 6, 2025 በመርካቶ ሸራ ተራ አካባቢ በገቢዎች ቢሮ ሰራተኛ ስም ሲያጭበረብር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ November 14, 2024
በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት ለመመዝገብ ጥያቄ ላቀረቡ አመልካቾች አገልግሎቱ ከህዳር 1 ጀምሮ ይሰጣል-የሲቪል ምዘገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ October 23, 2024