በዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገባ Post published:March 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 28/2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በደቡብ ሱዳን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በተሟላ መልኩ ገቢራዊ መደረጉ ከ27 ቢሊየን ዶላር በላይ ኃብት ማሰባሰብ አስችሏል – የገንዘብ ሚኒስቴር August 3, 2024 117 ኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቀን እየተከበረ ነው October 25, 2024 እንደ ሕዝብ የምናልመውን መልካም ተስፋ በተግባራዊ ሥራ መደገፍ ይገባል-ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ November 21, 2024