አቶ ሞገስ ባልቻ እና ሌሎች አመራሮች የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እያስገነባው የሚገኘውን ህንፃ ጎብኙ

You are currently viewing አቶ ሞገስ ባልቻ እና ሌሎች አመራሮች የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እያስገነባው የሚገኘውን ህንፃ ጎብኙ

ሚያዝያ 07/2017

በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ እና ሌሎች አመራሮች የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እያስገነባው የሚገኘውን ህንፃ ጎብኙ፡፡

የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በጊዜያዊት ለቢሮ የሚሆኑ ክፍሎችን ግንባታ እያፋጠነ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ደረጃውን የጠበቀ ህንፃ እንደሚገነባ ከፓርቲዉ ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review