አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዋሽ ባንክ “ለላቀ የደንበኞች አገልግሎት እንተጋለን” በሚል መሪ ሀሳብ የደንበኞች ሳምንትን እያከበረ ነው February 17, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለጋምቤላ ክልል የተለያዩ የትምህርት ቁሳቁሶችን አበረከተ April 10, 2025 ጠንካራ ተቋማትን በመፍጠር፣ ቴክኖሎጂን በማበልፀግ እና ጠንካራ የስራ ባህልን በመገንባት መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ሽግግር ማምጣት ይቻላል- ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) November 19, 2024
ጠንካራ ተቋማትን በመፍጠር፣ ቴክኖሎጂን በማበልፀግ እና ጠንካራ የስራ ባህልን በመገንባት መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ሽግግር ማምጣት ይቻላል- ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) November 19, 2024