ኢትዮጵያ 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) Post published:June 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሰኔ 9/2017 ምድረ ቀደምት የሆነችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እንደምታስተናግድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጉባኤው እአአ ከመስከረም 8 እስከ 10/2025 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኦሮሚያ ክልል ሲካሄድ የቆየው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተጠናቀቀ December 24, 2024 በፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በሶማሊያ የስራ ጉብኝት አደረገ February 24, 2025 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት ይከበራል March 2, 2025