ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ድርድር ዙሪያ ተወያዩ March 19, 2025 የትራንስፖርት አገልግሎትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት መስራት ይገባል:- ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) January 12, 2025 በላሊበላ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው December 12, 2024