የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በኮሪደር ልማት በሁለት ምእራፍ በ7 የክልል ማዕከል ከተሞች የሚከናወን ነው

You are currently viewing የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በኮሪደር ልማት በሁለት ምእራፍ በ7 የክልል ማዕከል ከተሞች የሚከናወን ነው

AMN – የካቲት 4/2017 ዓ.ም

የክልሉ ኮሪዶር ልማት በሁለት ምእራፍ በ7 የክልል ማዕከል ከተሞች የሚከናወን መሆኑ ተመልክቷል፡፡

እነዚህም ሆሳዕና፣ቡታጅራ፣ወራቤ ወልቂጤ፣ዱራሜ ቁሊቶ እና ሳጃ ከተሞች ናቸው ተብሏል፡፡

የኮሪደር ልማቱ የሚያካትታቸው ሥራዎች የእግረኛ መንገድ፣የዉኃማ አካላት ልማት፣ፓርኪንግና ፋውንቴኖች፣ሕዝባዊ ኩነት ማካሄጃ ቦታዎች፤የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች፣ፕላዛዎችና የአረንጓዴ ልማት ሥራዎችን ማካተቱም ተገልጿል፡፡

በተከታታይ የምሰል አቅርቦቱ ዐሥረኛው ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review