የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከ100 አመት በላይ ያስቆጠረ የመከላከያ ተቋም ባለቤት መሆኗ የሚያኮራ ነው፡-ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ስላሴ October 25, 2024 ኢትዮጵያና የፓኪስታን እስላማዊ ሪፐብሊክ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር የሚስችል መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ January 23, 2025 በቴክኖሎጂው ዓለም ተወዳዳሪ ሙያተኞችን የማፍራት ጥረት March 15, 2025