AMN – የካቲት 14/2017 ዓ.ም
በወጣው ድልድልም መሰረት ሊቨርፑል ከፒኤሰጂ ፣ ሪያል ማድሪድ ከአትሌቲኮ ማድሪድ፣ አርሴናል ከፒኤሰቪ አይንዶቨን ደርሷችዋል።
በተጨማሪም ክለብ ብሩጅ ከአስቶን ቪላ፣ ባየር ሌቨርኩሰን ከባየር ሙኒክ፣ ፊይኖርድ ከኢንተር ሚላን፣ ዶርትመንድ ከ ሊል፣ ባርሴሎና ከ ቤኔፊካ ተደልደዋል።
የጥሎ ማለፉ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች የፊታችን የካቲት 25 እና 26 መደረግ ይጀምራሉ።
በጃዕፈር አህመድ