የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ስራ መጀመራቸው ውድድርን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ ዘርፍ እድገት እንዲኖር ያደርጋል፡-የግል ምንዛሬ ቢሮ ኃላፊዎች November 12, 2024 ተቋማት የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴቶችን በማጠናከር ባህል ሊያደርጉት ይገባል፦አቶ ዳኘው ገብሩ January 14, 2025 ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ አመታት ያደረገችው የግብርናው ዘርፍ ማሻሻያ ከተረጅነት የሚያላቅቅ ውጤቶችን እንድታስመዘገብ አስችሏል- የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች January 30, 2025
በኢትዮጵያ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ስራ መጀመራቸው ውድድርን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ ዘርፍ እድገት እንዲኖር ያደርጋል፡-የግል ምንዛሬ ቢሮ ኃላፊዎች November 12, 2024
ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ አመታት ያደረገችው የግብርናው ዘርፍ ማሻሻያ ከተረጅነት የሚያላቅቅ ውጤቶችን እንድታስመዘገብ አስችሏል- የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች January 30, 2025