የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት 4 አመታት የወጪ ንግድ ዘርፉ በአማካይ 7 በመቶ እድገት ማሳየቱ ተገለፀ September 20, 2023 72ኛዉን የቦረና አባ ገዳ ባሊ ርክክብን በማስመልከት የብስክሌት ውድድር እየተካሄደ ነው March 7, 2025 የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል የመጠቀም ምጣኔ ከ0 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 85 በመቶ እመርታ አሳይቷል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት January 29, 2025
የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል የመጠቀም ምጣኔ ከ0 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 85 በመቶ እመርታ አሳይቷል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት January 29, 2025