የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የ55ኛ የወዳጅነት ክብረ በዓል በሁሉም መስኮች እየተጠናከረ ለመጣው የኢትዮጵያ እና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ማሳያ ነው-አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ January 12, 2025 የዓለምን ስርዓት የቀየረ ድል March 1, 2025 ማህበረሰብን መሠረት ያደረጉ የመረጃ ዘዴዎችን እና አካባቢያዊ ዕውቀቶችን ከዲጂታል ዘዴዎች ጋር ማወዳጀት ለስታቲስቲክስ ልማት መሰረታዊ ነው:- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ October 30, 2024
የ55ኛ የወዳጅነት ክብረ በዓል በሁሉም መስኮች እየተጠናከረ ለመጣው የኢትዮጵያ እና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ማሳያ ነው-አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ January 12, 2025
ማህበረሰብን መሠረት ያደረጉ የመረጃ ዘዴዎችን እና አካባቢያዊ ዕውቀቶችን ከዲጂታል ዘዴዎች ጋር ማወዳጀት ለስታቲስቲክስ ልማት መሰረታዊ ነው:- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ October 30, 2024