የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በኢትዮጵያ የአርሜንያ አምባሳደር ሳሃክ ሳርግሲያንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
ዶ/ር ጌዲዮን የኢትዮጵያ እና አርሜንያ ግንኙነት ጥልቅ ታሪካዊ መሠረት ያለው መሆኑን በማውሳት ግንኙነቱ በኢንቨስትመንት፣ንግድ፣ቱሪዝም እና በባህል ዘርፎች የበለጠ መጠናከር እንደሚገባው መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያ
All reactions:
126126