ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገቡ Post published:May 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ግንቦት 18 /2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገብተዋል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 3.4 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል April 10, 2025 የጥምቀት በዓል አከባበር በተለያዩ የዓለም ሀገራት January 19, 2025 ብሔራዊ ቤተ መንግስት የኢትዮጵያ ታሪክ ከመጻኢ ጊዜዋ ጋር አስተሳስሮ የያዘ አስደናቂ ስራ ነው:-የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች December 31, 2024