ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮ በጽህፈት ቤታችን ተቀብዬ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እጅግ ደማቅ እና ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ ሲካሄድ ቆይቶ ትላንት ማምሻውን ተጠናቅቋል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 17, 2025 “ሀገራዊ የብልፅግና ግባችንን እና ዓመታዊ እቅዶቻችንን ለማሳካት ተቋማት ቀን ከሌት ሊተጉ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ April 14, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ማሌዢያ ኳላላምፑር ገቡ October 25, 2024
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እጅግ ደማቅ እና ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ ሲካሄድ ቆይቶ ትላንት ማምሻውን ተጠናቅቋል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 17, 2025
“ሀገራዊ የብልፅግና ግባችንን እና ዓመታዊ እቅዶቻችንን ለማሳካት ተቋማት ቀን ከሌት ሊተጉ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ April 14, 2025