ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንጎላ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በጽ/ቤታቸዉ ተቀበሉ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንጎላ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በጽ/ቤታቸዉ ተቀበሉ

AMN – ሚያዝያ 23/2017

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንጎላ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በጽ/ቤታቸዉ ተቀብለዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባስተላለፉት መልእክት ዛሬ ጠዋት ከፕሬዝደንት ጁአዎ ማኑኤል ጎንካሌቭ ሎሬንቾ በልዩ መልዕክተኝነት መልዕክት ይዘው የመጡትን የአንጎላ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴቴ አንቶኒዮንን በጽሕፈት ቤታቸዉ መቀበላቸዉን ገልጸዋል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review