ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እንደ ሀገር በቴክኖሎጂ የዳበረ ዜጋ ለመፍጠር በተማሪዎችና በወጣቶች ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ November 5, 2024 ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ( ማርች 8 ) በዛሬው ዕለት እየተከበረ ነው March 8, 2025 የተርክዬ እና የሞሮኮ ገዥ ፓርቲ አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ January 30, 2025