ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአፍሪካ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የኢትዮጵያ ጠንካራ ተሳትፎና የመሪነት ሚና ሊቀጥል ይገባል – የናይጄሪያ የመከላከያ ሚኒስትር ተወካይ October 18, 2024 የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ እና የሩዋንዳው ስቶክ ኤክስቼንጅ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ February 16, 2025 መገናኛ ብዙሃን የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከበሩ ስራዎች መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ March 14, 2025
በአፍሪካ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የኢትዮጵያ ጠንካራ ተሳትፎና የመሪነት ሚና ሊቀጥል ይገባል – የናይጄሪያ የመከላከያ ሚኒስትር ተወካይ October 18, 2024