ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፓርቲው ኅብረ ብሔራዊነትን ባከበረ መልኩ ሀገረ መንግሥትን ለመገንባት የጀመረው ሂደት ውጤታማ ነው- አቶ ይርጋ ሲሳይ February 24, 2025 ለፖሊስ አመራርና አባላት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ November 29, 2024 ብልጽግና ፓርቲ እና የተርኪዬ ጀስቲስ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (ኤኬ ) ፓርቲ የሁለቱን ሀገራት ትብብር ማጠናከር የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ January 31, 2025
ብልጽግና ፓርቲ እና የተርኪዬ ጀስቲስ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (ኤኬ ) ፓርቲ የሁለቱን ሀገራት ትብብር ማጠናከር የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ January 31, 2025