ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአለም አቀፍ አጋር ድርጅቶችና ቀጠናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ March 3, 2025 ተለዋዋጭ ከሆነው የዓለም ፖለቲካና ኢኮኖሚ ጋር በፍጥነት ለመራመድ አፍሪካዊያን በጋራ መቆም ይገባቸዋል- ሙሳ ፋኪ ማሃማት February 15, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ማለዳ ከ(የኤንዲፒ) የአፍሪካ ቀጠና ዳይሬክተር አሁና ኤዚያኮንዋ ጋር ተወያዩ February 17, 2025