ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአንጋፋው የዘዉዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አዲስ ሆስፒታልን የሚመጣጠን ማስፋፊያ ተገንብቶ፤ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያ ተሟልቶለት ስራ መጀመሩን ገለጹ