በዚሁ መሰረት ከታህሳስ 29/ 2017 ዓ.ም (ዛሬ) ከምሽቱ 12፤00 ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ነው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታህሳስ 20 ቀን 2014 ዓ ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ባስተላለፈው የነዳጅ ውጤቶች የዋጋ ግንባታ የአፈጻጸም ውሳኔ መሰረት ከታህሳስ 29/ 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ፤00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው እንዲሸጥ በመንግስት ተወስኗል።
2-ናፍጣ -በሊትር 98 ብር ከ 98 ሳንቲም
3-ኬሮሲን – በሊትር 98ብር ከ 98 ሳንቲም
4-የአውሮፕላን ነዳጅ- በሊትር 109 ብር ከ 56 ሳንቲም
5-ከባድ ጥቁር ናፍጣ- በሊትር 105 ብር ከ 97 ሳንቲም
6-ቀላል ጥቁር ናፍጣ- በሊትር 108 ብር ከ 30 ሳንቲም ሆኖ እንዲሸጥ መወሰኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።