የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደርጓል

You are currently viewing የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደርጓል

በዚሁ መሰረት ከታህሳስ 29/ 2017 ዓ.ም (ዛሬ) ከምሽቱ 12፤00 ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ነው፡፡

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታህሳስ 20 ቀን 2014 ዓ ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ባስተላለፈው የነዳጅ ውጤቶች የዋጋ ግንባታ የአፈጻጸም ውሳኔ መሰረት ከታህሳስ 29/ 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ፤00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው እንዲሸጥ በመንግስት ተወስኗል።

1-ቤንዚን -በሊትር 101ብር ከ 47 ሳንቲም

2-ናፍጣ -በሊትር 98 ብር ከ 98 ሳንቲም

3-ኬሮሲን – በሊትር 98ብር ከ 98 ሳንቲም

4-የአውሮፕላን ነዳጅ- በሊትር 109 ብር ከ 56 ሳንቲም

5-ከባድ ጥቁር ናፍጣ- በሊትር 105 ብር ከ 97 ሳንቲም

6-ቀላል ጥቁር ናፍጣ- በሊትር 108 ብር ከ 30 ሳንቲም ሆኖ እንዲሸጥ መወሰኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review