የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የኦሮሚያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊዎች ከሰጡት መግለጫ የተወሰዱ ዋና ዋና መልዕክቶች፡

You are currently viewing የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የኦሮሚያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊዎች ከሰጡት መግለጫ የተወሰዱ ዋና ዋና መልዕክቶች፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይስሓቅ አብዱልቃዲር፡-

*

✓ከዚህ ቀደም የጦርነት ቀጠና ተደርጐ ይወሰድ የነበረው የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተሰራው ሰላምን የማፅናት ስራ አሁን በልማት የሚታወቅ ክልል ሆኗል፡፡

በሁሉም ቀበሌ እና ወረዳዎች ወጣቶች በሚያከናውኑት የእርሻ ስራ ሞዴል አርሶ አደሮች ተብለው እየተሸለሙ ነው፡፡

✓በክልልሉ በይበልጥ ሰላምን በዘላቂነት ለማስፈን ከፍተኛ ሥራ እየተሰራ ነው፡፡

የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ከፍያለው ተፈራ፡-

**

✓ብልጽግና ፓርቲ ሁሉንም ዜጎች እኩል ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ፓርቲ በመሆኑ ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ሰፊ ሥራ ሰርቷል፡፡

✓እስረኞችን ከመፍታት፣ ከሀገር ለቀው የተሰደዱትን ወደ ሀገር ከመመለስ ጀምሮ የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ሰፊ ሥራ ተሰርቷል፡፡

✓የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት ትጥቅ አንግበው ጫካ ከገባው ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ልዩነት በሰላማዊ መንገድ ድርድር በማድረግ ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱ አድርጔል፡፡

✓ልዩነቶችን እንደ ጌጥ እና እንደ ዉበት በመውሰድ ለሰላም ተግቶ መስራት ያስፈልጋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review