ግዙፍ ታሪክ ገላጩን -የዓድዋ ድል መታሰቢያ በጥቂቱ

You are currently viewing ግዙፍ ታሪክ ገላጩን -የዓድዋ ድል መታሰቢያ በጥቂቱ

-በሙዚየሙ ከጣሊያን አገር እንዲመለስ የተደረገው እ.አ.አ በ1935 ኢትዮጵያውያን ከጀርመን ኢንጂነሮች ጋር በመተባበር የሰሩት የመጀመሪያ የኢትዮጵያ አውሮፕላንን ጨምሮ ሌሎችም ታሪካዊ ቅርሶች ይገኛሉ

-በታሪካዊው ሙዚየም የዓድዋ ጦርነትን ያስተባበሩት አፄ ምኒሊክ ፣ እቴጌ ጣይቱ ብጡልን እና 12ቱ የጦር መሪዎች የመታሰቢያ ሀውልት ቆሞላቸዋል

-የዓድዋ ድል የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምር ውጤት መሆኑን የሚገልፁ 4 የመግቢያ በሮች አሉት

-መታሰቢያው ከምድር በታች ያሉ ሁለት ደረጃዎችን ጨምሮ 5 ወለሎች አሉት

– ከ1 ሺህ በላይ የመኪና ማቆሚያዎችን ጨምሮ በርካታ አዳራሾችና መዝናኛ ስፍራዎችንም በውስጡ ይዟል

AMN – የካቲት 22/2017 ዓ.ም

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review