አዲሱን ስራችሁን ለመረከብ እንኳን ወደ አፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ

You are currently viewing አዲሱን ስራችሁን ለመረከብ እንኳን ወደ አፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ

AMN – ሚያዝያ 01/2017

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባስተላለፉት መልዕክት የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንት አዲሱን ስራችሁን ለመረከብ እንኳን ወደ አፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ ብለዋል።

የሴራሊዮን ቀዳማዊት እመቤት ዶ/ር ፋቲማ ማዳ ባዮ እና የአንጎላ ቀዳማዊት እመቤት አና አፎንሶ ዲያስ አዲሱን ስራችሁን ለመረከብ እንኳን ወደ አፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ ሲሉ ገልጸዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review