ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር ተወያዩ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሰኔ 5/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ዘርፎች ጋር የምናደርገውን ውይይት በመቀጠል ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ መምህራን ጋር የሚነሱ ጉዳዮችን በማዳመጥ እና ለእቅድ ስራችን ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦችን በመውሰድ ውይይት አድርገናል ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት 17ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን አከበሩ October 14, 2024 የፓርቲውን የመጀመሪያ ጉባኤ ውሳኔዎች ለማሳካት በተደረጉ ጥረቶች ዘርፈ ብዙ ውጤቶች ተመዝግበዋል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 22, 2025 መግባባት ስንፈጥር የተደመረ አቅም ይኖረናል ፡-አቶ ተመስገን ጥሩነህ December 9, 2024