ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ፋኦ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር ሆኖ መቀጠሉን ገለጹ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ፋኦ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር ሆኖ መቀጠሉን ገለጹ

AMN-ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በዘላቂ የግብርና ልማት እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ፋኦ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር ሆኖ መቀጠሉን ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ” የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ጉባኤ በአዲሰ‍ አበባ በሚጀምርበት እለት የአለም የምግብ እና የእርሻ ድርጅት(ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ በድጋሚ ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጡ” ብለዋል።

በዘላቂ የግብርና ልማት እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ፋኦ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር ሆኖ መቀጠሉንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የጠቀሱት።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review