ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአለምአቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮንን ተቀበሉ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአለምአቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮንን ተቀበሉ

AMN ሃምሌ 20/2017

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የአለምአቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ (IFAD) ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ እላለሁ ብለዋል።

ተቋሙ የገጠሩን ማኅበረሰብ በማብቃት አካታች እና ዘላቂ የግብርና ልማት ለማሳደግ አይነተኛ ሚና መጫወቱን ቀጥሏል።

ለፈተና የማይበገር አኗኗርን ለመገንባት ከተቋሙ ጋር ላለን ጠንካራ ትብብር እና የጋራ ተልዕኮ ከፍ ያለ ዋጋ እንሰጣለን ሲሉ ገልጸዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review