ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።

በዚሁ መሰረት እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እንዲሁም ወ/ሮ እናታለም መለስን በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ አድርገው መሾማቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚሁ መሰረት እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እንዲሁም ወ/ሮ እናታለም መለስን በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ አድርገው መሾማቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡