በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Post published:September 23, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN መስከረም 13/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል። ቡድኑ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመንግስትና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። በሰለሞን በቀለ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአንበሳ ጋራዥ ጃክሮስ እና ጎሮ አደባባይ የኮሪደር ልማት ለህዝብ አገልግሎት ክፍት መደረጉን ገለጹ June 9, 2025 የለውጡ መንግሥት ኪነ ጥበብን የኢትዮጵያ ብልፅግና ማሳለጫ አድርጎ ይመለከታል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 28, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጳጉሜን ወር 2017 ጀምሮ በተከበሩት የአደባባይ በዓላት እና ከተማዋ ላስተናገደቻቸው ትላልቅ አህጉር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ መድረኮች ስኬት ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ October 8, 2025
የለውጡ መንግሥት ኪነ ጥበብን የኢትዮጵያ ብልፅግና ማሳለጫ አድርጎ ይመለከታል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 28, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጳጉሜን ወር 2017 ጀምሮ በተከበሩት የአደባባይ በዓላት እና ከተማዋ ላስተናገደቻቸው ትላልቅ አህጉር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ መድረኮች ስኬት ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ October 8, 2025