በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Post published:September 23, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN መስከረም 13/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል። ቡድኑ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመንግስትና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። በሰለሞን በቀለ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመቀሌ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 5 እና 5 ነጥብ 2 የተመዘገበ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል ሲሉ ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ገለጹ October 11, 2025 አዲስ አበባን ከቀድሞ ታሪኮቿ ጋር እያጣጣምን ዘመናዊ ከተማ እያደረግናት እንገኛለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ August 1, 2025 በሳህል ቀጠና የምዕራባውያንን ተጽዕኖ የነጠቀችው ሩሲያ August 27, 2025
በመቀሌ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 5 እና 5 ነጥብ 2 የተመዘገበ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል ሲሉ ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ገለጹ October 11, 2025