በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Post published:September 23, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN መስከረም 13/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል። ቡድኑ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመንግስትና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። በሰለሞን በቀለ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የ90 ቀን የሁለት ወር ሥራ አፈፃፀም መገምገማቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ August 18, 2025 ኮሎምቢያ በኢትዮጵያ ኤምባሲ ከፈተች August 27, 2025 የዓድዋ ኃያል መንፈስ February 27, 2025