ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Post published:September 23, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN መስከረም 13/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል። ቡድኑ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመንግስትና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። በሰለሞን በቀለ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመዲናዋን እድገት ይበልጥ ለማፋጠን ከአስፈጻሚ ተቋማት ጋር ተባብሮ መስራት ተጠናክሮ ይቀጥላል November 14, 2025 ያልተቀየረ ኢኮኖሚ የጸና ሀገር ሊያቆም አይችልም-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) May 3, 2025 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የኅብረትና የትጋት ውጤት መሆኑን የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ September 10, 2025