አዲስ ሚዲያ ኔትዎር በኃይማኖቶች መካከል መቻቻል እና መከባበር እንዲሰፍን ብሎም አንድነት እንዲደረጅ ላበረከተው አስተዋፅዖ ዕውቅና ተበረከተለት

You are currently viewing አዲስ ሚዲያ ኔትዎር በኃይማኖቶች መካከል መቻቻል እና መከባበር እንዲሰፍን ብሎም አንድነት እንዲደረጅ ላበረከተው አስተዋፅዖ ዕውቅና ተበረከተለት

AMN – መስከረም 29/2018 ዓ.ም

ዕውቅናውን ያበረከተው የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ነው ፡፡

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ጉባኤው የሚያከናውናቸውን ስራዎች ከህዝብ ዘንድ በማድረስ ከፍተኛ አበርክቶ የነበረው ሲሆን የተለያዩ ሃይማኖታዊ በአላትን በቀጥታ ስርጭት በጥራት ሲያደርስ ቆይቷል ። በተጨማሪም የዜና ሽፋኖችን በመስጠት ኃላፊነቱን ሲወጣ መቆየቱ ተገልጿል ።

በመሆኑም የሚዲያ ተቋሙ በሰራው ስራ የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የትውልድ ድምጽ ለሆነው አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዕውቅና አበርክቶለታል ።

እውቅናውን የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ካሳሁን ጎንፋ ተረክበዋል።

በ-ሃብታሙ ሙለታ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review