ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥት ብሎም የአፍሪካ ኅብረት እና የአፍሪካ አጋሮች ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥት ብሎም የአፍሪካ ኅብረት እና የአፍሪካ አጋሮች ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

AMN ህዳር 12/2018

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጂ20 የመሪዎች ጉባኤ አስቀድሞ በደቡብ አፍሪካው ፕሬዝደንት ሲሪል ራማፎሳ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተሰናዳው የአፍሪካ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥት ብሎም የአፍሪካ ኅብረት እና የአፍሪካ አጋሮች ስብሰባ ላይ መሳተፋቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።

#PMOEthiopia

#southafrican

#g20summit2025

#Ethiopia

#addisababa

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review