ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 60 ሺ ሜትሪክ ቶን ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሶ እየተራገፈ ነው March 24, 2025 ኢትዮጵያ ግብጽ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን በማጽደቅ ለቀጣናዊ ልማት እና ትብብር ገንቢ ሚና እንድትወጣ አሳሰበች September 30, 2024 ዲኬቲ ኢትዮጵያ የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ከጤና ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት ፈረመ March 19, 2025