ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዕድገት መሰላል June 14, 2025 ኢትዮጵያና ሶማሊያ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮን (AUSSOM) ለማሳካት በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል:- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር January 3, 2025 ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የምትከተለው ሰላማዊ አካሄድ ተገቢነት እንዳለው ተገለጸ April 1, 2025
ኢትዮጵያና ሶማሊያ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮን (AUSSOM) ለማሳካት በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል:- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር January 3, 2025