ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የወጣቶችን ኢኮኖሚያ ተጠቃሚነት እና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ከፍ ለማድረግ ጠንካራ አደረጃጀት ተገንብቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ April 24, 2025 ፕሬዚዳንት ትራምፕ የግብር ቅነሳን እና ወጪን በተመለከተ ያቀረቡት ረቂቅ ዕቅድ ፀደቀ July 4, 2025 የገና በዓል አከባበር በተለያዩ የዓለም ሀገራት January 7, 2026