ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከተሞች በዘመናዊ የከተሜነት እሳቤ ዕድገትን ማሳለጥ ይኖርባቸዋል – ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ April 29, 2025 በጉባዔው የሀገርን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች ይተላለፋሉ- የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች January 29, 2025 የተቋሙን ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ በጋራ መስራት እንደሚጠይቅ የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ገለፀ September 6, 2025