ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የብሪክስ ጉባኤ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ከወንድሜ መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር የመገናኘት እና የመወያየት እድልም ፈጥሮልናል ሲሉ አመልክተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የከተማችን ሕዝብ ያደረግነውን ጥሪ ተቀብሎ በማለዳ በነቂስ ወጥቶ በተከላው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ August 23, 2024 በኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር መስመር ደህንነት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ April 10, 2025 ዘላቂ ሠላም፣ ፍትህና ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና በቅኝ ገዥዎች ከተጫነብን የመከፋፈል እሳቤ መውጣት ይኖርብናል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 15, 2025
ዘላቂ ሠላም፣ ፍትህና ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና በቅኝ ገዥዎች ከተጫነብን የመከፋፈል እሳቤ መውጣት ይኖርብናል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 15, 2025