ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የብሪክስ ጉባኤ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ከወንድሜ መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር የመገናኘት እና የመወያየት እድልም ፈጥሮልናል ሲሉ አመልክተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመላው ኢትዮጵያ ምክር ቤቶችን የማቋቋም እና መሪዎችን የመምረጥ ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ August 20, 2025 ሰላምን ማፅናት፥ ሰላምን መንከባከብ የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ September 1, 2025 “መዲናችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪእንድትሆን የበለጠ መትጋታችንይቀጥላል” August 30, 2025