ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮ በጽህፈት ቤታችን ተቀብዬ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ከጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ April 14, 2025 በካዛንችስ ኮሪደር ልማት በአጭር ጊዜ ለተሰራው ስኬታማ የልማት ስራ በልማት የተነሱ የቀድሞ የአካባቢው ነዋሪዎች ሚና ከፍተኛ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 25, 2025 የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በትውልድ ቅብብሎሽ ለሉዓላዊነት የተከፈለ መስዋዕትነት ምልክት ነው- ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴ October 14, 2024
በካዛንችስ ኮሪደር ልማት በአጭር ጊዜ ለተሰራው ስኬታማ የልማት ስራ በልማት የተነሱ የቀድሞ የአካባቢው ነዋሪዎች ሚና ከፍተኛ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 25, 2025